Category: ትግ/ኣማ

ከ ‘ ጠላት ተባብራችኃል’ በሚል ግምገማና ክስ ከስራና ከሃላፊነት ውጭ ሆነው የቆዩት 19 የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ወደ መደበኛ ስራቸውና የሃላፊነት ቦታቸው እንዲመለሱ ፍርድ ቤት ወሰነ።

በፍርድ ቤት ውሳኔ ወደ ሰራቸው ከተመለሱት መካከል 10 ጋዜጠኞች ፣ 7 የቴክኒክ ባለሙያዎች ፣ 2 የፕሮሞሽን ክፍል ሰራተኞች ባጠቃላይ 19 እንደሆኑ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ አረጋግጧል። የፍርድ ቤት ወሳኔ ተከትሎ…

መርድእን ቅንያት ብሄራዊ ሓዘንን ጀጋኑ ስውኣት ትግራይ

ብምኽንያት መርድእን ቅንያት ብሄራዊ ሓዘንን ጀጋኑ ስውኣት ትግራይ ባንዴራ ትግራይ ንሰለስተ ተኸታተልቲ መዓልታት ትሕት ኢላ ክትስቀል ኢያ- ቤት ፅሕፈት ጉዳያት ኮሙኒኬሽን ትግራይ ንህላወ ዝተኸፈለ መስዋእቲ ብዝብል መሪሕ ሓሳብ ዝካየድ እዚ…

           “ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ ነው”

ጠቅላይ ሚኒስተር መለስ ዜናዊ በሂወት ሲለይን፣ ድፍን የኢትዮጲያ ሕዝብ መሪር ሃዘን ተሰምቶት ነበር።ያ ሕዝቡ ያሳየው ሃዘን፣ ቅንና ትኽለኛ ሃዘን፣ከልብ የመነጨ ሃዘን ነበር።ከማይረሱኝ መልእክቶች የገጣሚ “ታገል ሰይፉ” ገና እንሮጣለን የሚለው ግጥሙ…

ከሙታን መካከል የተገኘ ህያው ሰው!

ሙሉቀን ወልደጊዮርጊስ መንግስታት በሚያስተዳድሩት የሀገር ህጋዊ ወሰን ወይም በተወሰነ አከባቢ አስቸጋሪ ሁኔታ ሲገጥማቸው በልዩ ጥንቃቄ ተግባራዊ የሚደረግ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያወጃሉ፤ የሁኔታው መሻሻል ሲረጋገጥም አዋጁ እንዲነሳ…